Latest Articles

  • Ethiopia: Meskel Square Traffic video goes viral

    Ethiopia: Meskel Square Traffic video goes viral An old YouTube Video of traffic at Meskel Square, Ethiopia's biggest public square, is going viral with several bloggers discussing how well Ethiopian drivers are navigating the chaotic traffic with out a single traffic light. Some even go as far as suggesting perhaps others should ditch the traffic light altogether for free for all traffic.

    Read More
    Read more
  • ስለ አራቱ የድንግልና ዓይነቶች ምን ያህል ያውቃሉ?

    ከሊሊ ሞገስ

    በዚህ ጉዳይ ላይ ሴቶችን ለይተን ተጠያቂ ማድረጋችን የድርጊት ተቀባይ በመሆናቸውና ውጤት የአስተናጋጅነት እጣ ፈንታው በእነሱ በኩል እንዲያመዝን ተፈጥሮ ያደላችበት ፍርጃ ስላለ ነው፡፡ ምክንያቱም በመጀመሪያው የግንኙነት ወቅት የአካል መጉደል የሚከናወነው በእነሱ አካል ላይ ስለሆነ ማለት ነው፡፡ በዚህ የተነሳ ለድርጊቱ ሴቶች ከወንዶች የተሻለ ትውስታና የጠለቀ ስሜት ስለሚኖራቸውም ነው፡፡ ድንግልና እና ክብረንፅህና ድንግልና፡- የወንዶችም ሆነ የሴቶችን የአካል መቆጠብ ለመግለፅ የምንጠቀምበት ቃል ሲሆን ይሄም የሚያገለግለው ከግብረ ስጋ ግንኙነት መቆጠብን ይመሰክራል፡፡ ይህ የመቆጠብና የመጠበቅ ሒደትም ለሰውነቴ ክብር መስጠት ነውና የሰውነትን ንፅህና ለመግለፅ ስንጠቀምበት ክብረ ንፅህና (የንፅህና ክብር) በማለት ይብራራል፡፡ ድንግልና በምን ይገለፃል? በእርግጥ ለሁለቱም ፆታ መታቀብን ተከትሎ ቢያገለግልም በወንዶች ላይ መታቀቡና መጽናቱን ተከትሎ የሚታይ አካላዊ ለውጥ የለም፡፡ በሴቶች በኩል ግን የተራክቦ አካላት ከሆኑት መሀል በብልት አካባቢ ይህን የድንግልና መገለጫ ምልክት ይሆን ዘንድ ተፈጥሮ አስቀምጦት ይገኛል፡፡ በምን መልኩ? ድንግልና በሴቶች ብልት በራፍ ላይ የተቀመጠ አነስተኛ መጠን ያለው በደም ስሮች የተሞላ ስስና ሴንሴቲቭ /ስሱ/ የሆነ የሰውነት ክፍል ነው፡፡ ይህ ስስ የሰውነት አካል ለሽንትና ለወር አበባ መፍሰሻ በሚያገለግል መልኩ በትንሿ ጣት ልክ ክፍተት ያለው ክብ ቀዳዳ ነው፡፡ የድንግልና አይነት የድንግልና አይነት በተለያዩ ሴቶች ላይ በአራት (4) ሁኔታ ይገኛል፡፡ 1ኛ/ ሙሉ የብልት አካልን በራፍ እንደ መጋረጃ የዘጋና ለወር አበባና ለሽንት ማለፊያ በትንሿ ጣት ልክ ቀዳዳ በክብነት ያለው ሆኖ ይገኛል፡፡ 2ኛ/ ብዙ ጊዜ ባይሆንም በአንዳንድ ሴቶች ላይ እንደሚታየው የወንፊት መልክ በያዘ የተበሳሳ በርካታ ቀዳዳዎች ሙሉ ለሙሉ የብልቱ በራፍ የተጋረደ ሆኖ የሚገኝበት ሁኔታ ነው፡፡ 3ኛ/ በተፈጥሮ ምንም አይነት የሰውነት ክፍል በብልቱ በራፍ ላይ ሳይጋረድ ወይም የብልቱ በራፍ ከሆነው ቀዳዳ በላይ በሆነ አካል ግርዶሽ ተሸፍኖ የሚገኝበት አጋጣሚም አለ፡፡ እነዚህ በተፈጥሮ የሚሆኑ ሲሆኑ በግንኙነት ጊዜ በሚፈጠረው ፍትጊያና በወንዱ አካል (ብልት) የሚወገዱ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ በ4ኛ/ ደረጃ የሚጠቀሰው ድንግልናው በተፈጥሮ በጠነከረ ቆዳና በቀላሉ በወንዱ አካል (ብልት) ሊወገድ የማይችል አይነት ነው፡፡ ይህ አይነቱ ድንግልና ብዙ ጊዜ በህክምና ተቋም በመሄድ በቀዶ ህክምና ከሴቷ ብልት በራፍ የሚወገድ ለተራክቦ አካሏ የሚስተካከልበት ሁኔታ ነው፡፡ ከሞላ ጎደል የሴት ልጆች ድንግልና በዚሁ መልኩ በተፈጥሮ የሚሰጣቸው ልዩ ፀጋ ነው፡፡ ይህ ፀጋ ደግሞ አንዴ በመወለድ የሚገኝ የአንድ ጊዜ ዕድል ነውና በህይወታቸው ውስጥ ሴቶች የማይረሱት አሻራን ያነጥቡ ዘንድ ሰፊ ዕድል ያረገዘ ነው፡፡ ይህ አካልና የክብር መግለጫ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚደረግ የግብረስጋ ግንኙነት ሊጠፋ ይችላል፡፡ እንዲሁም በአላስፈላጊ እንቅስቃሴም፣ በፈረስና ሳይክል ግልቢያ፣ ከባድ ዕቃ በማንሳትና በጀርባ በመሸከም በሂደት በመስፋትም ሆነ በመተርተር ሊጠፋ ይችላል፡፡ ግብረስጋ ግንኙነት ምንድነው? የግብረስጋ ግንኙነት ማለት ወንድና ሴት የሆኑ ፆታዎች በተራክቦ አካላት የሚፈፅሙት የአካል መገናኘት ግብረ ስጋ ግንኙነት ሲባል ሂደቱ ግን የተለያዩ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ስሜቶችን ይዞ ይገኛል፡፡ ይህ ቢሆንም አላማው ግን አንድም ስሜት (ስጋዊ ፍላጎትን) ለማርካትና ምላሽ ለመስጠት ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ የግብረ ስጋ ግንኙነት ትርጉም ዘር ለመተካት የሚያደርግ ሂደት በመሆን ይገለፃል፡፡ ከዚህ አኳያ ሴቶች ወንዶች አካላዊ በሆነ ንክኪ ስሜታቸውን ምላሽ ለመስጠትም ሆነ ዘር ለመተካት በሚደረግ ግንኙነት ይህን አካል ያጡታል፡፡ ይህ ደግሞ ፈቅደውና ተገደው የሚሆንበት አጋጣሚ እጅጉን ሰፊ ነው፡፡ ፈቅደውም ሆነ ተገደው ክብረ ንፅህናቸውን በማጣትም ሆነ በተለያየ መልኩ ካጡት በኋላ ቢሆንም ለመጀመሪያ ጊዜ በሚባለው የግብረ ስጋ ግንኙነት ሴቶች ምን ስሜት ይሰማቸዋል? የሚለው አብይ ጉዳያችን ነው፡፡ ለምን? የትውልድ መሸጋገሪያዎች ሴቶች እናቶች ናቸው፡፡ ይህ ሁኔታ ደግሞ ሴቶች የህብረተሰቡ ግማሽ አካል ናቸው፡፡ እውነቱ ይሄ ከሆነ የሴቶች ጤናማነት ያለው አስተሳሰብ ጤናማ ትውልድን በመቅረጽ ጥሩ ዜጋን ለመተካት ይረዳልና ያለፈውን ለማረም፣ ለሚመጣው ትውልድም ከሚፈጥረው ስሜት አኳያ ተሞክሮን በማኖር መማማሪያ ለማትረፍ ከሚል በመነሳት ነው ይህን ሀሳብ የያዘ ደብዳቤ በየቦታው ለሴት እህቶቻችን በመስጠት የሰጡንን የስሜት ነፀብራቅ ለማቅረብ የወሰነው፡፡ ፍቅር እና ሴክስ ምንድናቸው? ፍቅርና ሴክስ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ያህል ግድ ናቸው የሚባልበት በአራት ነጥብ የተዘጋ ገለፃ የለም፡፡ ሁለትም አንድም ናቸው፡፡ ሁለትነታቸው በአተረጓጎም የሚለያዩና የተራራቁ ሲሆኑ፣ አንድነታቸው ግን ከመፈቃቀድ በኋላ አንዳቸው ለአንዳቸው መደራጀትና መጠናከር ጠንካራ አስተዋፅኦ መስጠታቸው ነው፡፡ ፍቅር ኖሮ ሴክስ ሲታከልበት ይበልጥ መግባባት ይቻላል፡፡ ፍቅር ባይኖርም በሴክስ መግባባት ሲቻል ያ መግባባት አንዱ የፍቅር ግብአት በመሆን ፍቅርን ለመፍጠር ይቻላል፡፡ በዋናነት ግን አሳማኝ በሆኑ ምክንያቶች ሲፈተሽ ፍቅር ላቅ ብሎ ይገኛል፡፡ ፍቅር መስዋዕትነት አንዱ ባህሪው ነውና በሴክስ ብቃት ባይደገፍም እንኳ ብቻውን ሊፀና ይችላል፡፡ ይህ ሁኔታ በአንፃሩ ፍቅር ሳይኖርም አካላዊ ምላሽ በመስጠት መንፈሳዊ እርካታ ባይገኝበትም ዘር ለመተካት በሚል በስጋዊ ምላሽ… እየተተረጎመ ሲኖር ይታያል፡፡ እስቲ የአንዷን አስተያየት እናንብብ፡፡ በመጀመሪያው ሴክሴ ፈሪ ሆኜ ቀርቻለሁ! ይህን ያለችን ሴት የ38 ዓመት ስትሆን 3 ልጆች አሏት፡፡ በተሟላ ትዳር ውስጥ ናት፡፡ የምትወደው ባልም አላት፡፡ እንዲህ ነበር ስሜቷን ያሰፈረችው፡፡ ‹‹…የ18 ዓመት ልጅ እያለሁ… በሰፈራችን ውስጥ ያለ ሸበላ ወጣት ጋር ፍቅር ጀመርን፡፡ ሁለታችንም ተማሪዎች ስለነበርን ከአለማችን በፊትና

    Read More
    Read more
  • As Americans embrace Ethio­pian cuisine, its farmers grow more teff

    By Published: July 30, 2012

    It’s almost midnight, but Zelalem Injera, an Ethio­pian bread factory housed in a cavelike Northeast Washington warehouse, is wide awake. As its 30-foot-long injera machine hums, Ethio­pian American businessman Kassahun Maru, 61, proudly explains that it cranks out 1,000 of the fermented Frisbee-shaped discs every hour for the region’s growing number of ethnic grocery stores, health food boutiques and Ethio­pian restaurants.

    Injera — the Ethio­pian staple food that doubles as cutlery — is made from teff, a tiny grain ubiquitous in the Horn of Africa and until recently almost unknown elsewhere. But the teff that Zelalem Injera uses is grown in America. The 25-pound sacks stacked along the wall read “Maskal Teff: An Ancient African Grain. Made in Idaho.” Once solely grown in the rugged Ethiopian highlands, teff is popping up in the windswept fields of the American heartland.

    Waves of immigrants come to this country seeking a taste of home, but in doing so they change our tastes, too. Increasingly, cuisine can be a sort of international connective tissue, with people who may never travel to, say, India, now able to choose from five brands of naan in the ethnic foods aisle at Wegmans. The demand for teff has created a ripple effect that reaches from Addis Ababa to Boise to D.C.

    When the first waves of Ethiopians began arriving in Washington after the 1974 Marxist coup, they had so few of the necessary supplies at hand that they made injera with Aunt Jemima pancake batter. “It tasted funny,” recalls Getachew Zewdie, 47, the owner of Dukem, one of U Street’s first Ethio­pian restaurants.

    “There was just so much demand for real injera,” Zewdie says, standing amid sizzling skillets and bubbling vats of pungent yellow lentils and strips of meat tibs drizzled in rosemary sprigs and garlic. While injera is imported every day on Ethio­pian Airlines, it’s not as popular as the freshly made kind. The region’s injera industry — it’s baked at more than 50 locations in and around Washington — earns about $12 million a year with an estimated 4,000 packs sold per day, Maru estimates. Today, Zewdie buys his injera from Maru, and Maru buys his teff from the Teff Company in Caldwell, Idaho.

    A growing market

    A combination of factors has spurred the growth of the U.S. teff market. One is scarcity: The Ethiopian government routinely bans its export to protect prices from rising inside the country during lean seasons. Another is a shift in American dietary habits. The rise in Ethio­pian immigrants and the concomitant rise in the popularity of Ethio­pian food have increased demand, as has the surge in vegetarianism (a two-ounce serving of teff has as much protein as an extra-large egg). Yet another is the increased awareness of gluten allergies; gluten-free teff is a welcome alternative to wheat.

    “It is a great crop,” says Don Miller, a plant breeder who works with teff at a seed research facility in West Salem, Wis. “And its uses are expanding all the time.”

    A native of Texas, Miller, 60, sports a mustache and wears an array of turquoise rings. He has a PhD in agronomy and studies the use of teff as forage for horses and other animals. He received USDA grants in 2009 to 2010 to promote the Afric­an grain. “Maybe the Ethiopians like the taste a little more than I do,” he concedes, “but, you know, I really like it as a gluten-free chocolate cake.”

    Teff — which looks like wispy green wheat — is also being grown in Nevada, California and Texas, Miller says ­. “It’s just a really exciting time for teff.”

     

    Read More
    Read more
  • Will Ethiopia's Grand Renaissance Dam dry the Nile in Egypt?

    Ethiopia is pressing ahead with construction of a major new dam on the River Nile, despite stiff opposition from Egypt. BBC correspondents in both countries report from both sides of an increasingly bitter water dispute.

    Emmanuel Igunza, Ethiopia

    A vast section of northern Ethiopia has been turned into a giant building site.

    Construction of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (known as Gerd) is now about 30% complete.

    The whole project spans an area of 1,800 sq km (695 sq miles).

    Once completed, in three years, it will be Africa's largest hydropower dam, standing some 170m (558ft) tall.

    At a cost of $4.7bn (£2.9bn) it will also be hugely expensive - mostly funded by Ethiopian bonds and taxpayers.

    The dam is located in the Benishangul region, a vast, arid land on the border with Sudan, some 900km north-west of the capital Addis Ababa,

    Temperatures here can get as high as 48C (118F). Most of the vegetation that existed on the dam site has been cleared to make way for the construction, and the area is now extremely dusty.

    In May last year, the builders achieved their first milestone when they diverted the course of the Blue Nile. 

    Read More
    Read more

Latest Articles

Most Popular