Entertainment News | ኪነ-ጥበብ

Entertainment News |  ኪነ-ጥበባዊ ዜና

  • ውበትን ፍለጋ

    [ ውበት እንደተመልካቹ አይደለም! ]

      ውብ የሆነውን ፈልጎ ማግኘት፤ ከአስቀያሚው ለይቶ ማስቀመጥ ቀላል ነውን? በእርግጥ ቀላል አይደለም፡፡ ግን ደግሞ በፍፁም የማይቻል ጉዳይም አይደለም፡፡ መልካም እና ደጉን ለመለየት የሚያስችል ህሊና እንዳለን ሁሉ፣ ዐይነ ግቡነትና ፉንጋነትን መለየት የሚያስችል ልቡናም አለን፡፡ እንደው በቀላሉ ግራና ቀኛችንን ብናማትር ለምሳሌ እንደ ጌጣ ጌጥ የሚያብለጨልጭ ሕንጻ በአብረቅራቂነቱ ብቻ ውብ እንዳልሆነ ይገባናል (“ያብረቀረቀ ሁሉ ወርቅ አይደለም” እንዲል ምሳሌ)፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም ድምፅ ሁሉ ዜማ አይደለም፤ ሸራ ሁሉ ስዕል አይደለም፤ ፊደል ሁሉ ስነ ጽሑፍ ሊሆን አይችልም፡፡ ዋናው ጥያቄ የሚሆነው ውቡን ከአስቀያሚው ለመለየት ምን ዓይነት ብልሃት እንጠቀም? የሚለው ነው፡፡

    አንድ የጥበብ ሥራ “ውብ ነው” ወይም “አይደለም” ብለን ለመበየን ሥራው በታዳሚያኑ ዘንድ የሚያሳርፈውን የስሜት መለዋወጥ እንደ መመዘኛ ልንወስደው እንደምንችል የጻፉ አሉ፡፡ የሰው ልጅ ልቡና በሦስት ዋና ዋና የስሜት ደረጃዎች ማለትም ሀዘን - ስሜት አልባነት - ሀሴት (Grief – Indifference - Pleasure) መካከል በቋሚነት እንደሚመላለስ ፔንዱለም ነው፡፡ ኤድመን በርክ አንድ የጥበብ ሥራ ስሜታችንን ሀሴት ወደሚባለው ደረጃ አድርሶ የስሜት ከፍታ የሚያሳድርብን ከሆነ ውብ ልንለው እንችላለን ይላል፡፡ (ሀሴት ሲባል ግን “ተባዕቱ እና እንስቷ ገጸባሕርያት ከእንደገና ተገናኝተው በሰላም መኖር ጀመሩ” ብሎ የሚጨርስ ባለ መልካም ፍፃሜ ታሪክ መቋጫ ላይ ያለውን ዓይነት አይደለም)፡፡

    Read More

     

    Read more
  • Jay Z, Beyonce and Solange are ‘united’ after fight

    Jay Z, his wife Beyonce and her sister Solange say they are a "united family" despite a fight seen in a leaked video.

    The video, which was leaked to US celebrity website TMZ, showed Solange lashing out at Jay Z in a lift after the Met Gala on 5 May.

    "Jay and Solange each assume their share of responsibility for what has occurred," said a joint statement.

    "They both have apologized to each other and we have moved forward as a united family."

    The hotel employee who leaked the footage has been identified and dismissed, it emerged on Thursday.

    New York's Standard Hotel said it was "shocked and disappointed" by the leak and said it would it would hand over "all available information to criminal authorities".

    The employee was dismissed for "breaching the security policies of the hotel and recording the confidential CCTV video," it added.

    The three-minute video shows Solange - herself an R&B singer - enter the lift with Jay Z, Beyonce and their entourage.

    She then confronts the rapper, whose wife stands by without interfering.

    A bodyguard holds Solange back, although she again tries to kick Jay Z. There is no audio on the recording.

    The full statement was released by the family to the Associated Press.

    It reads: "As a result of the public release of the elevator security footage from Monday, May 5th, there has been a great deal of speculation about what triggered the unfortunate incident.

    "But the most important thing is that our family has worked through it. Jay and Solange each assume their share of responsibility for what has occurred.

    "They both acknowledge their role in this private matter that has played out in the public. They both have apologized to each other and we have moved forward as a united family.

    "The reports of Solange being intoxicated or displaying erratic behaviour throughout that evening are simply false.

    "At the end of the day, families have problems and we're no different. We love each other and above all we are family. We've put this behind us and hope everyone else will do the same.

    Read More
    Read more
  • ገጠመኝ

    በ1970ዎቹ አጋማሽ አካባቢ ደብረ ዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ ውስጥ በሥራ ምክንያት ኗሪ ነበርኩ፡፡ በሦስት ዓመታት ቆይታዬ ዘወትር ዓርብ ምሽት አዲስ አበባ መጥቼ የሳምንቱን መጨረሻ ቤተሰቦቼ ዘንድ ካረፍኩ በኋላ እሑድ አመሻሽ

    ላይ ተመልሼ ደብረ ዘይት እሄዳለሁ፡፡ አንዳንድ ጉዳዮች ካልገጠሙኝ በስተቀር ይህ ምልልስ ለሦስት ዓመታት የተመለደ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት በህሊናዬ ውስጥ ዛሬም ድረስ የማይጠፋው ለገሃር አውቶብስ ተራ አጠገብ የሚገኘው ‹‹ለገሃር ሚኒ›› ነው፡፡ ወንድሞቼና እህቶቼ ሊሸኙኝ ሲመጡ ለገሃር ሚኒ ጎራ ብለን ተወዳጁን በርገርና ጁስ እንገባበዝ ነበር፡፡ ያውም እጅግ ርካሽ በሚባል ዋጋ፡፡ ለገሃር ሚኒ ናዝሬት (አዳማ) እና ደብረ ዘይት (ቢሾፍቱ) የሚሄዱ ወይም ከዚያ የሚመጡ ሰዎች የሚቀጣጠሩበት ደስ የሚል ቦታ ነበር፡፡ የጁሱና የበርገሩ ጣዕም አሁንም አይረሳኝም፡፡

    ለገሃር ሚኒ ሲታወስ ባለቤቱ ወ/ሮ አበበች መታፈሪያ ፈፅሞ አይዘነጉም፡፡ የአምቦ ተወላጅ የሆኑትን ወ/ሮ አበበችና ለገሃር ሚኒን የሚያስታውስ አጋጣሚ ሰሞኑን ስለተከሰተ ለዚህ ገጠመኝ ዓምድ ልኬዋለሁ፡፡ ወ/ሮ አበበች እጅግ በጣም በርካቶች በትዝታ ማኅደራቸው ውስጥ የሚያኖሩትን ለገሃር ሚኒ አቋቁመው እጅግ አስመስጋኝ የሆነ አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡ እኚህ ታታሪ ሴት ለሥራ የተፈጠሩ በመሆናቸው እዚህ አዲስ አበባ ካዛንቺስ ሱፐር ማርኬት በሚባለው አካባቢ ውብ ሕንፃ ገንብተዋል፡፡ በትውልድ ከተማቸው አምቦ ደግሞ በስማቸው የሆቴል ሕንፃ ገንብተው አገልግሎት እየሰጡበት ነው፡፡ ለአምቦ ከተማ ጌጥ የሆነውን ይህንን ሆቴል ገንብተው ለከተማው እንግዶች ማረፊያና መስተንግዶ ከማመቻቸታቸውም በላይ ለበርካቶች የሥራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡

    ሰሞኑን ግን በአካባቢው በተነሳው ብጥብጥ በሆቴላቸው ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት ከመድረሱም በላይ ከፍተኛ የሆነ ዝርፊያ ተፈጽሞበታል፡፡ የውጭ ቱሪስቶችን ይዘው የመጡ ብዛት ያላቸው ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል፡፡ የሆቴሉ ንብረቶች ተዘርፈዋል፡፡ ‹‹አምቦ የሰላምና የፍቅር አምባ›› በምትባለዋ ከተማ፡፡ በሆቴሉ የመኪና ማቆሚያ ቦታ የቆሙ በርካታ ተሽከርካሪዎች ተቃጥለው ለሚያይ ሰው አካባቢው ጦርነት የተካሄደበት ቦታ ይመስላል፡፡ የሆቴሉ ሦስት የተለያዩ ክፍሎች ወድመዋል፡፡ የሕንፃው መስተዋቶች  ረግፈዋል፡፡ በሆቴሉ ውስጥ የሚገኙ ዕቃዎች በአብዛኛው ተዘርፈዋል ማለት ይቻላል፡፡ አካባቢውን በሚገባ ተዟዙሬ እንዳየሁት ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ የሁለተኛ ደረጃና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጥያቄ ከለላ በማድረግ በአበበች መታፈሪያ ሆቴልም ሆነ በሌሎች ተቋማትና ተሽከርካሪዎች ላይ የደረሰው ውድመት ከወረበላነት በላይ ነበር፡፡ በበኩሌ መብት ወይም ሌላ ጥያቄ ያለው ማንኛውም ወገን ጥያቄውን ለሚመለከተው አካል በሰላማዊ መንገድ ማቅረብ እንደሚገባው አምናለሁ፡፡ ነገር ግን በኃይል እንዲህ ያለ ተግባር መፈጸም ፖለቲካዊ ወይም ሌላ ጥያቄ ሳይሆን ሽብር ነው፡፡ በአምቦ ከተማ በበርካታ ባለንብረቶች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ ይህ ጉዳት እጅግ የሚያሳዝን ነው፡፡ ፍርድ ቤት ሳይቀር ወድሟል፡፡

    Read More
    Read more
  • At least 9 killed in Ethiopia student riots: Government

    At least nine people have been killed and 70 injured at student protests in southern Ethiopia this week, including in a grenade attack, the government said in a statement late Thursday. The government blamed "anti-peace" forces for inciting violence, while opposition groups accused the police of brutality. According to a statement on the state news agency, mass demonstrations caused "loss of lives and property" in several university towns in Oromia, Ethiopia's largest region. The riots, which began Wednesday after "students confused by deliberately misleading rumours and gossips created havoc", had been brought under control, it added. Five people were killed in Ambo, about 125 kilometres (80) south of Addis Ababa, and another three people killed near Bidire, about 415 kilometres (260 miles) from the capital, the statement read, without giving details on how they died. A hand grenade killed one person and injured 70 in Alem Maya, 366 kilometres (230 miles) east of Addis Ababa. According to local media reports, the students were protesting government proposals to extend its administrative control to several towns in Oromia, sparking fears of land grabs. "The students... tried to show their grievances by submitting their questions to the local government but the answer they got was beatings, killing, harassment and coercion," Bekele Nega, secretary of the Oromia Federal Congress party, told AFP

    Read More
    Read more

Latest Articles

Most Popular